عن عائشة رضي الله عنها قالت: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم:
«السِّوَاكُ مَطْهَرَةٌ لِلْفَمِ، مَرْضَاةٌ لِلرَّبِّ».
[صحيح] - [رواه النسائي وأحمد]
المزيــد ...
ዓኢሻህ ረዲየሏሁ ዓንሀ እንዲህ ማለቷ ተላልፏል፡ "የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡
'ሲዋክ ለአፍም ማጥሪያ፤ ለአሏህም ማስደሰቻ ነው።'"
Sahih/Authentic. - [An-Nasaa’i]
ነቢዩ ﷺ አራክ በተባለው ወይም በአምሳያው በሆነ መፋቂያ ጥርስን መፋቅ አፍን ከቆሻሻ እና ከመጥፎ ጠረን እንደሚያፀዳ ነገሩን። ይህንኑ ማድረግም ለአሏህ ታዛዥነትና ለትእዛዙ ምላሽ መስጠት ከመሆኑ ባሻገር አሏህ የሚወደውን ንፅህናንም የሚያስተርፍ ስለሆነ ድርጊቱ የአሏህን ውዴታ ማግኛ ሰበብ መሆኑን ነገሩን።