عن عبد الله بن مسعود قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم:
«هلك المُتَنَطِّعُون» قالها ثلاثًا.
[صحيح] - [رواه مسلم]
المزيــد ...
ዓብደሏህ ቢን መስዑድ ረዲየሏሁ ዓንሁ እንዲህ ማለቱ ተላልፏል፡ "የአሏህ መልዕክተኛ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፡
'ፅንፈኞች ጠፉ!' ሶስት ጊዜ ደጋገሟት።"
Sahih/Authentic. - [Muslim]
ነቢዩ ﷺ ያመጡትን ሸሪዓዊ ወሰን ያለ ምንም መመሪያና እውቀት ወሰን ተላልፈው በንግግራቸውም ይሁን በተግባራቸው በእምነታቸውም ይሁን በአለማዊ ጉዳያቸው ፅንፍ የሚረግጡ ሰዎች ያለባቸውን ውርደትና ኪሳራ ተናገሩ።