عن المِقدام بن معدي كرب رضي الله عنه عن النبي صلى الله عليه وسلم قال:
«إِذَا أَحَبَّ الرَّجُلُ أَخَاهُ فَلْيُخْبِرْهُ أَنَّهُ يُحِبُّهُ».
[صحيح] - [رواه أبو داود والترمذي والنسائي في السنن الكبرى وأحمد]
المزيــد ...
ከሚቅዳም ቢን መዕዲከሪብ እንደተላለፈው ነቢዩ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል:
"አንድ ሰው ወንድሙን ከወደደው እንደሚወደው ይንገረው።"
Sahih/Authentic. - [At-Tirmidhi]
ነቢዩ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም በምእመናን መካከል ቁርኝታቸውን ከሚያጠናክሩ በመካከላቸውም ውዴታን ከሚያሰፍኑ ሰበቦች መካከል አንዱን ጠቀሱ። ይኸውም አንድ ሰው ወንድሙን የሚወደው ከሆነ እንደሚወደው ይንገረው አሉ።