عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ:
«لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تُقَاتِلُوا اليَهُودَ، حَتَّى يَقُولَ الحَجَرُ وَرَاءَهُ اليَهُودِيُّ: يَا مُسْلِمُ، هَذَا يَهُودِيٌّ وَرَائِي فَاقْتُلْهُ».

[صحيح] - [متفق عليه]
المزيــد ...

ከአቡ ሁረይራ -አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተላለፈው የአላህ መልክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ብለዋል፦
"አይሁዶችን ሳትዋጉና ከኋላው አንድ አይሁድ የተደበቀበት ድንጋይ ሙስሊሙ ሆይ! ይህ አይሁድ ከኋላዬ አለ ግደለው ሳይል ሰዓቲቱ አትቆምም።"

Sahih/Authentic. - [Al-Bukhari and Muslim]

ትንታኔ

ነቢዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን ሙስሊሞች ከአይሁዶች ጋር ሳይዋጉ በፊት ሰዓቲቱ እንደማትቆም ተናገሩ። አይሁዱ ከሙስሊሞች ለመሸሸግ ብሎ ወደ አንድ ድንጋይ የሸሸም ጊዜ ድንጋዩ ሙስሊሙን እንዲጣራና ከኋላው አይሁድ ስላለ መጥቶ እንዲገድለው የመናገር አቅም አላህ ለድንጋዩ ይሰጠዋል።

ትርጉም: እንግሊዝኛ ፈረንሳይኛ ስፔንኛ ቱርክኛ የኡርዱ ቋንቋ ኢንዶኔዥያኛ ቦስንያኛ ባንጋሊኛ ቻይንኛ ፋርስኛ ህንድኛ ቬትናማዊ ሲንሃላዊ ኡይጙራዊ ኩርዳዊ ሃውሳ ማላያላምኛ ቴልጉ ስዋሒልኛ ታሚልኛ ቦርምኛ ታይላንድኛ ቡሽትኛ አሳምኛ አልባንኛ السويدية الهولندية الغوجاراتية الدرية
ትርጉሞችን ይመልከቱ

ከሐዲሱ የምንጠቀማቸው ቁምነገሮች

  1. ነቢዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን አላህ ባሳወቃቸው መጠን አንዳንድ የሩቅና የወደፊት ጉዳዮች መናገራቸውን። ይህም መከሰቱ የማይቀር ጉዳይ መሆኑን፤
  2. በመጨረሻ ዘመን ሙስሊሞች ከአይሁዶች ጋር እንደሚዋጉና ይህም የቂያማ ምልክት መሆኑን፤
  3. የእስልምና ሃይማኖት እስከ ዕለተ ቂያማ እንደሚቆይና ከሁሉም ሃይማኖት የበላይ እንደሚሆን ፤
  4. አላህ ሙስሊሞችን በጠላቶቻቸው ላይ እንደሚረዳቸው፤ ከዚህም ውስጥ በመጨረሻው ዘመን ድንጋዩ እንዲናገር በማድረግ መርዳቱ ይጠቀሳል።